ደሴ ከተማ ስፖርት ክለብ
ሪፖርት| ደሴ ከተማ ከመመራት ተነስቶ ጣፋጭ ሶስት ነጥብ አሳክቷል !
5 ግቦች በተቆጠረቡት በረፋድ ሶስት ሰዓት ጨዋታ ደሴ ከተማ ባለቀ ደቂቃ ግብ አስቆጥሮ አሸንፏል። አምስቱም ግቦች በሁለተኛው አጋማሽ በተቆጠሩበት በዚህ ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽ ሁለቱም ቡድኖች ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ ወደሜዳ በመግባታቸው ኳስን ወደፊት ገፍተው ከመጫወት ይልቅ ወደኋላ አፈግፍገው በመከላከል ሲጫወቱ ተስተውለዋል። በሁለተኛው አጋማሽ ሁለቱም ቡድኖች የተጫዋቾች ቅያሪ በማድረግ ተሽሎ ለመገኘት ጥረት አድርገዋል። ቀድመው ቅያሪ ያደረጉት ደሴ…
ደብረብርሃን ከተማ ከደሴ ከተማ ቁጥራዊ መረጃዎች
ደብረብርሃን ከተማ ደሴ ከተማየተጫወተው -8 የተጫወተው -8አሸነፈ-2 አሸነፈ-4አቻ-1 አቻ-3ተሸነፈ-5 ተሸነፈ -1ያስቆጠረው -8 ያስቆጠረው -11የተቆጠረበት -14 የተቆጠረበት -6ነጥብ-7 ነጥብ -15ደረጃ -12 ደረጃ-4የእርስ በርስ ግንኙነቶች👉3 ጊዜ ተገናኝተው ደብረብርሃን ከተማ 1 ጊዜ ሲያሸንፍ ደሴ ከተማ ደግሞ 2 ጊዜ አሸንፏል።👉ደብረብርሃን ከተማ አንድ ጎል ሲያስቆጥር ደሴ ከተማ ደግሞ ስድስት ጎሎችን አስቆጥሯል ።👉2012(ደሴ ከተማ 4-0 ደብረብርሃን ከተማ)👉2013(ደብረብርሃን ከተማ 0-2 ደሴ ከተማ፣…
Follow My Blog
Get new content delivered directly to your inbox.
| # | ክለብ | ተጫ | አሸ | አቻ | ተሸ | አስ | ተቆ | ልዩ | ነጥብ |
| 1 | መከላከያ | 5 | 4 | 0 | 1 | 10 | 4 | +6 | 12 |
| 2 | ደሴ ከተማ | 4 | 3 | 1 | 0 | 6 | 1 | +5 | 10 |
| 3 | ገላን ከተማ | 5 | 2 | 3 | 0 | 3 | 1 | +2 | 9 |
| 4 | ፌደራል ፖሊስ | 5 | 3 | 0 | 2 | 4 | 5 | _1 | 9 |
| 5 | ሰ/ሸ/ደ/ብርሃን | 4 | 1 | 2 | 1 | 3 | 2 | +1 | 5 |
| 6 | ኢትዮኤሌክትሪክ | 4 | 1 | 2 | 1 | 4 | 4 | 0 | 5 |
| 7 | ወሎ ኮምቦልቻ | 4 | 1 | 0 | 3 | 4 | 8 | _4 | 3 |
| 8 | ለገጣፎ ለገዳዲ | 4 | 0 | 2 | 2 | 1 | 4 | _3 | 2 |
| 9 | ወልዲያ ከተማ | 5 | 0 | 0 | 5 | 2 | 8 | _6 | 0 |